BNCC
AC 211 -
Notes
Unformatted text preview:
View Full Document
ቁጥር-ዳ / ወ / ገ / ኢ / ት /2013 ቀን---------------------------- ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዳባት ቅርንጫፍዳባት፣ጉዳዩ- የገንዘብ ዝውውርን ይመለከታል ፣ በቅርንጫፍ ንግድ ባንካችሁ ካለን የዳባት ወረዳ ገንዘብ ኢ/ል/ጽ/ ቤት የክልል በጀት ማስፈፀሚያ ስም ከተከፈተው የባንክ ሂሳብ ቁጥር GOV 770= 804C22000184 ላይ ብር 472,789.49 / አራት መቶ ሰባ ሁለት ሽህ ሰባት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ብር ከአርባ ዘጠኝ ሳንቲም / ብቻ ተቀንሶ በዳባት ወረዳ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ስም ወደ ተከፈተው የባንክ ሂሳብ ቁጥር GOV 1028= 804C22000300 እንዲዛወርላቸው የተለመደውን ትብብራችሁን እንጠይቃለን የዳባት ወረዳ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጁም የጥር ወር 2013 ዓ. ም ደመወዝና ስራ ማስኬያጃ መሆኑን አውቃችሁ በወቅቱ የሂሳብ ሪፓርት እንድትልኩልን እናሳስባለን ከሠላምታ ጋር//ቅጅ//- ለዳባት ወረዳ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጁ- ለክ/ሂ/ማ/ኦፊሰር/ ለክልል ተጠሪ
View Full Document